የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎቹ እንዲነሱ የወሰነው አካባቢውን ለማልማት እቅድ በመያዙ መሆኑን ቢያስታውቅም፣ "ማንነታችንን ተነጥቀናል" የሚሉት የአካባቢው ነዋሪዎች እና የከተማ ልማት ባለሙያዎች፣ ፒያሳ አሮጌ ሰፈርም ቢሆን፣ የከተማዋን በርካታ ታሪኮች አቅፎ የያዘ በመሆኑ ልማቱ ታሪካዊ ይዘቱን በጠበቀ መልኩ መካሄድ ነበረበት ሲሉ ይከራከራሉ።
የፒያሳ መፍረስ በነዋሪዎች ላይ የፈጠረው ቅሬታ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች