የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎቹ እንዲነሱ የወሰነው አካባቢውን ለማልማት እቅድ በመያዙ መሆኑን ቢያስታውቅም፣ "ማንነታችንን ተነጥቀናል" የሚሉት የአካባቢው ነዋሪዎች እና የከተማ ልማት ባለሙያዎች፣ ፒያሳ አሮጌ ሰፈርም ቢሆን፣ የከተማዋን በርካታ ታሪኮች አቅፎ የያዘ በመሆኑ ልማቱ ታሪካዊ ይዘቱን በጠበቀ መልኩ መካሄድ ነበረበት ሲሉ ይከራከራሉ።
የፒያሳ መፍረስ በነዋሪዎች ላይ የፈጠረው ቅሬታ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ