በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጋርዱላ ዞን አስተዳዳር፣ ለኅዳሴ ግድብ የደን ምንጣሮ ሥራ በመጓዝ ላይ ሳሉ፣ በምሥራቅ ጎጃም ዞን በፋኖ ታጣቂዎች ለቀናት ታግተው የቆዩ 271 ሰዎችን መረከባቸውን አስታወቁ፡፡ ከእገታው ያልተመለሱ ሁለት ሰዎች መኖራቸውን የተናገሩ ቤተሰቦቻቸው እና አስተያየታቸውን ለአሜሪካ ድምፅ የሰጡ ተመላሽ ታጋቾች፣ ሁኔታው ስጋት እንደፈጠረባቸው ተናግረዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ