በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጋርዱላ ዞን አስተዳዳር፣ ለኅዳሴ ግድብ የደን ምንጣሮ ሥራ በመጓዝ ላይ ሳሉ፣ በምሥራቅ ጎጃም ዞን በፋኖ ታጣቂዎች ለቀናት ታግተው የቆዩ 271 ሰዎችን መረከባቸውን አስታወቁ፡፡ ከእገታው ያልተመለሱ ሁለት ሰዎች መኖራቸውን የተናገሩ ቤተሰቦቻቸው እና አስተያየታቸውን ለአሜሪካ ድምፅ የሰጡ ተመላሽ ታጋቾች፣ ሁኔታው ስጋት እንደፈጠረባቸው ተናግረዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች