በፀረ - ሽብር እንቅስቃሴ ለአፍሪካ አጋር የነበሩ እንደ ፈረንሳይ የመሳሰሉ ምዕራባዊያን ሀገራት አካባቢውን ጥለው መውጣታቸው ሩሲያ ወታደራዊ ተሳትፎዋን በአካባቢው ላይ እንድታጠናክር እገዛ እያደረገላት ነው ሲሉ ባለሞያዎች ተናገሩ። ሩሲያ በአፍሪካ ያላትን ወታደራዊ ተጽኖ በተመለከተ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ እና እስያ ጥናት እና ምርምር ማዕከል ረዳት ፕሮፌሰር ዶክተር ሳሙኤል እና ተፈራ የዓለም አቀፍ ጉዳዮች ተንታኝ አቶ ብስራት ከፈለኝን አነጋግረናል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ