በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሴትነትና አካል ጉዳት ያልበገራቸው የምክር ቤት አባል ሊዲያ አሰፋ ዳውሰን


ሴትነትና አካል ጉዳት ያልበገራቸው የምክር ቤት አባል ሊዲያ አሰፋ ዳውሰን
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:30 0:00

በዩናይትድ ስቴትስ ዋሺንግተን ግዛት ኪንግ ካውንቲ፤ የፌደራል ዌይ ከተማን ከጎርጎርሳዊያኑ 2014 አንስቶ በምክር ቤት አባልነት በማገልግል ላይ የሚገኙት ወ/ሮ ሊዲያ አሰፋ ዳውሰን ከሰሞኑ ሲያደርጉት የነበረውን የምረጡኝ ቅስቀሳቸውን በአሸናፊነት አጠናቀዋል፡፡ የሦስት ወንድ ልጆች እናት የሆኑት ወ/ሮ ሊዲያ ልጆቻቸው እራሳቸውን እስኪችሉ ጥብቀው ወደ አስተዳደር ስራ ፊታቸውን ማዞራቸውን ይገልጻሉ፡፡

XS
SM
MD
LG