በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዩኤስኤአይዲ 80 ሚሊዮን ዶላር ለኢትዮጵያ መደበ


ዩኤስኤአይዲ 80 ሚሊዮን ዶላር ለኢትዮጵያ መደበ
please wait
  • Auto
  • 240p
  • 360p
  • 480p
  • 720p

No media source currently available

0:00 5:36 0:00
  • Auto
  • 240p
  • 360p
  • 480p
  • 720p

በኢትዮጵያ የከፋ የምግብ እጥረት መኖሩን የገለጸው ዩኤስኤአይዲ 80 ሚሊዮን ዶላር ተጨማሪ ርዳታ መደበ። በኢትዮጵያ ያጋጠመው ድርቅ ረኀብን አስከትሎ እንደኾን ለማወቅ የተብራራ መረጃ ማግኘት እንዳልቻለ የገለጸው የዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት /ዩኤስኤአይዲ/ ለአስቸኳይ ሰብአዊ ርዳታ የሚውል ተጨማሪ 80 ሚሊዮን ዶላር መመደቡን አስታወቀ።

የተቋሙ፣ የሰብአዊ ርዳታ ቢሮ ረዳት አስተዳዳሪ ሶናሊ ኮርዴ፣ ከትላንት በስቲያ ቅዳሜ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፣ ያጋጠመው ችግር በምንም ስም ይጠራ፣ በኢትዮጵያ “የከፋ የምግብ እጥረት እንዳለ ተመልክቻለኹ፤” ብለዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG