በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአውሮፓ ኅብረት ውሳኔ የኢትዮጵያ አበባ አምራቾችን አስግቷል


የአውሮፓ ኅብረት ውሳኔ የኢትዮጵያ አበባ አምራቾችን አስግቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:18 0:00

የአውሮፓ ኅብረት፣ ከኢትዮጵያ የሚላክ የአበባ ምርት፣ የ“እሳት ራት” ከሚባለው ተባይ የጸዳ መሆኑን ለማረጋገጥ የናሙና መጠኑን በመጨመር ፍተሻ እና ቁጥጥር ለማድረግ መወሰኑን፣ የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር አምራቾች እና ላኪዎች ማኅበር አስታወቀ፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG