በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“እናቶች ለልጆቻቸው ወተት የላቸውም” - የጋዛ የሕክምና ዶክተሮች


“እናቶች ለልጆቻቸው ወተት የላቸውም” - የጋዛ የሕክምና ዶክተሮች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:17 0:00

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት፣ በጋዛ ቢያንስ 20 ሕፃናት በረኀብ መሞታቸውን አስታወቀ፡፡ የሕክምና ዶክተሮችም፣ “ብዙዎች በከባድ የአካል እና የአእምሮ ሕመም እየተሠቃዩ ናቸው፤” ብለዋል።

የቪኦኤው ዘጋቢ ሄዘር ሙርዶክ ከኢስታንቡል፣ ከኔዳል ሃምዱና እና ከአምጄድ ታንቴሽ ጋራ በመኾን፣ ከራፋህ ጋዛ ተከታዩን ዘገባ ልካለች፤ ደረጀ ደስታ እንደሚከተለው ያቀርበዋል፡፡

ወ/ት መሠረት ዓሊን አነጋግረናል።

XS
SM
MD
LG