በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቤተ እስራኤላውያን በጋዛ ጦርነት “መሥዋዕት እየከፈሉ ናቸው”


ቤተ እስራኤላውያን በጋዛ ጦርነት “መሥዋዕት እየከፈሉ ናቸው”
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:09 0:00

እስራኤል በጋዛ የሐማስ ታጣቂዎች ላይ በምታካሒደውና ስድስት ወራትን ባስቆጠረው ጦርነት፣ ትውልደ ቤተ እስራኤላውያን መሥዋዕት እየከፈሉ ነው። አንዳንዶቹ፣ በጥቅምት ሰባቱ ጥቃት እና ከዚያም በኋላ በጋዛ እየተካሔደ ባለው ጦርነት ልጆቻቸውን አጥተዋል፡፡

ሆኖም አብዛኞቹ ቤተ እስራኤላውያን፣ በድህነት እና በትምህርት ዕጦት እየተሠቃዩ ናቸው። ይህን አስመልክቶ አዣንስ ፍራንስ ፕሬስ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG