በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በፊላደልፊያው ተኩስ ስምንት አዳጊዎች ቆሰሉ


በፊላደልፊያው ተኩስ ስምንት አዳጊዎች ቆሰሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:20 0:00

በዩናይትድ ስቴትስ ሰሜን ምስራቅ ክፍለ ግዛት ፊላደልፊያው ውስጥ ከትምህር ቤት ወጥተው አውቶብስ ሲጠብቁ የነበሩ ስምንት ታዳጊ ወጣቶች ድንገት በተከፈተ የጅምላ ተኩስ መቁሰላቸውን የአካባቢው ባለሥልጣናት ተናገሩ።

በአሶሽየትድ ፕሬስ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG