በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በያያ ጉለሌ በቀጠለው ግጭት ሰዎች መጎዳታቸው ተገለጸ


በያያ ጉለሌ በቀጠለው ግጭት ሰዎች መጎዳታቸው ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:42 0:00

በያያ ጉለሌ በቀጠለው ግጭት ሰዎች መጎዳታቸው ተገለጸ

በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ያያ ጉለሌ ወረዳ በምትገኘው ፊታል ከተማ እና አካባቢዋ፣ በመንግሥት የጸጥታ ኀይሎች እና በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት መካከል፣ ባለፈው ሳምንት ዐርብ በነበረ የተኩስ ልውውጥ፣ አንድ ሰው ሲሞት ቁጥራቸው ያልታወቀ ሲቪሎች መቁሰላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ። ከክልሉ መንግሥት ምላሽ አላገኘንም።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG