በጣሊያን መንግሥት እና በሌሎች በርካታ ድርጅቶች መካከል የተደረሰውን ስምምነት ተከትሎ ሊቢያ ውስጥ የነበሩ ቁጥራቸው አንድ መቶ የሚጠጋ ፍልሰተኞች ትናንት ማክሰኞ ጣሊያን ገብተዋል። ከዚህም ውስጥ በርካቶቹ ሴቶች እና ህጻናት የሆኑባቸው የኤርትራ፣ የኢትዮጵያ፣ የሶሪያ፣ የሶማሊያ እና የደቡብ ሱዳን ተወላጆች ይገኙባቸዋል። ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
የሴቶች ጥቃትን የምትከላከለው - "አጅሪት"
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
በቫይረስ አማካኝነት የሚመጡ በሽታዎች የሚያስከትሉት የጤና ተግዳሮት
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በምጣኔ ሀብታዊ እና ሰብአዊ መርሀ ግብሮች የሚሳተፉት የምክር ቤት አባል
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
የዐቅም ውስንነት ያለባቸውን ልጃገረዶች እና ቤተሰቦቻቸውን በማገዝ የሚያበቃው ተቋም
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
ፕሬዝደንት ትረምፕ የህንድ ጠቅላይ ሚንስትር ኔራንድራ ሞዲን በኋይት ቤተ መንግሥት አስተናገዱ
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
የትረምፕ በጅምላ ማባረር እና እስራትን የማስፋት የኢምግሬሽን ፖሊሲዎች