በዚህ ውድድር የሻምፒዮናውን ክብረ ወሰን ሰብራ አሜሪካዊቷ ኤሌ ፔዬሬ የወርቅ፣ ኬኒያዊቷ አትሪስ ቼፕኮኤች ደግሞ የነሃስ ሜዳሊያ አግኝተዋል።ኢትዮጵያውያኑ ለምለም ሃይሉ እና ሂሩት መሸሻ ስድስተኛ እና ሰባተኛ ደረጃን ይዘው ጨርሰዋል። በወንዶቹ የ3ሺሕ ሜትር ውድድር አትሌት ሰለሞን ባረጋ ለኢትዮጵያ የነሃስ ሜዳሊያ አስገኝቷል። የታላቋ ብሪታኒያው አትሌት ጆሽ ኬር የወርቅ ሜዳሊያውን ሲወስድ፣ አሜሪካዊው ያሬድ ንጉሴ ደግም የብር ሜዳሊያ አስገኝቷኣል። በቡድን ሥራ ትልቁን ድርሻ የወሰደው አትሌት ጌትነት ዋለ አራተኛ በመውጣት የዲፕሎማ አግኝቷል:: ኤቢሳ ነገሰ ከስፍራው ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች