ለዐሥር ዓመታት በኢትዮጵያ የተለያዩ ፍርድ ቤቶት በዳኝነት ሞያ ያገለገለችው ሊያ ተረፈ መሰረታዊ የሕግ ዕውቀት ክፍተትን ለማጥበብ ትጥራለች። በሥራዋ አጋጣሚ የታዘበችውን በማኅበረሰቡ ዘንድ ያለውን ክፍተት ለመሙላትም ከሕግ ጋራ የተያያዙ ዕውቀቶችን የሚያስጨብጡ፣ በቴሌቭዥን እና በማኅበራዊ ትስስር ገፆች ላይ የሚቀርቡ ፕሮግራሞችን ታሰናዳለች። ሀብታሙ ስዩም ከሊያ ተረፈ ጋራ ያደረገው ቆይታ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መሰረታዊ የሕግ ዕውቀትን ክፍተት ለማጥበብ የምትተጋዋ ወጣት
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 01, 2024
በኢትዮጵያ ተባብሶ የቀጠለው የስብአዊ መብት ጥሰት
-
ሜይ 01, 2024
የአሜሪካ ምርጫ በወጣት መራጮች ዐይን
-
ሜይ 01, 2024
በጋና በሙስና ላይ የሚደረገውን ዘመቻ ሲቪል ማኅበረሰቡ ተቀላቀለ
-
ሜይ 01, 2024
በሺሕዎች የሚቆጠሩ ከሱዳን ተመላሽ ኢትዮጵያውያን በመተማ