ለዐሥር ዓመታት በኢትዮጵያ የተለያዩ ፍርድ ቤቶት በዳኝነት ሞያ ያገለገለችው ሊያ ተረፈ መሰረታዊ የሕግ ዕውቀት ክፍተትን ለማጥበብ ትጥራለች። በሥራዋ አጋጣሚ የታዘበችውን በማኅበረሰቡ ዘንድ ያለውን ክፍተት ለመሙላትም ከሕግ ጋራ የተያያዙ ዕውቀቶችን የሚያስጨብጡ፣ በቴሌቭዥን እና በማኅበራዊ ትስስር ገፆች ላይ የሚቀርቡ ፕሮግራሞችን ታሰናዳለች። ሀብታሙ ስዩም ከሊያ ተረፈ ጋራ ያደረገው ቆይታ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መሰረታዊ የሕግ ዕውቀትን ክፍተት ለማጥበብ የምትተጋዋ ወጣት
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 31, 2025
ከዋሽንግተኑ የአውሮፕላኖች ግጭት በህይወት የተረፈ ሰው እንደሌለ ተረጋገጠ
-
ጃንዩወሪ 31, 2025
ፑንትላንድ ሰነድ አልባ ኢትዮጵያውያንን ያዘች
-
ጃንዩወሪ 31, 2025
የባሕር ዳር ህፃናት "እናት' የኾነችው አሜሪካዊት
-
ጃንዩወሪ 30, 2025
ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ተጨማሪ የሀገር ውስጥ ቋንቋዎች እንዲማሩ ሊደረግ ነው
-
ጃንዩወሪ 30, 2025
በዋሽንግተን ዲሲው የዓየር ላይ ግጭት አደጋ በሕይወት የተረፈ ሰው እንዳልተገኘ ተገለጸ
-
ጃንዩወሪ 28, 2025
ቴምብር አሰባሳቢው ህንዳዊ ዲፕሎማት