በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሳን ፍራንሲስኮ በፖሊስ የድሮን እና ሰው ሰራሽ አዕምሮ አጠቃቀም ላይ ድምፅ ሊሰጥ ነው


ሳን ፍራንሲስኮ በፖሊስ የድሮን እና ሰው ሰራሽ አዕምሮ አጠቃቀም ላይ ድምፅ ሊሰጥ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:02 0:00

በሳንፍራንሲስኮ እየጨመረ የመጣውን ወንጀል በተሻለ ሁኔታ ለመከላከል፣ ፖሊሶች በድሮን እና ሰው ሰራሽ አዕምሮ እንዲታገዙ የቀረበው ምክረ ሀሳብ በመጋቢት ወር ድምፅ ይሰጥበታል። ሆኖም ተቺዎች እርምጃው የግለሰቦችን መብት የሚጋፋ እና ቀድሞውንም ተጎጂ የሆኑ የማኅበርሰቡን ክፍሎች ለተጨማሪ ጥቃት የሚያጋልጥ ነው በማለት ተቃውመውታል።

ዘገባው የሮይተርስ ነው ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG