በኢትዮጵያ ዘመናዊ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ ልዩ ቃናን ካስተዋወቁ የ1960ዎቹ እና 70ዎቹ አይረሴ ዜመኞች መካከል አንዱ ድምፃዊ ጌታቸው ካሳ ከሰሞኑ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
በልዩ የአዘፋፈን ለዛው እና የመድረክ ሞገሱ የአንጋፋ እና ዘመንኛ የሙዚቃ አፍቃሪያን ትኩረት ያልተለየው ጌታቸው ፣ በኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ታሪክ ውስጥ በተወው አሻራም ይታወሳል ። ሀብታሙ ስዩም የጌታቸው ካሳን የኢትዮጵያ ሙዚቃ ዘርፍ ሚና በቀጣዩ አጭር ዘገባ ያስቃኘናል ።
የጌታቸው ካሳ የኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ አበርክቶት
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
ያለ ዕድሜ ጋብቻና የሴት ልጅ ግርዛትን ለማስቆም ያስችላሉ የተባሉ ሰነዶች ይፋ ሆኑ
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች የፀሎት እና የሰላም ጥሪ አቀረቡ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
በካልፎርኒያው ቃጠሎ ጉዳይ የኤዲሰን የኤሌክትሪክ አከፋፋይ ኩባንያ ተከሰሰ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
"ዩናይትድ ስቴትስ በጦርነት የዳሸቀቸውን ጋዛን ትይዛለች" ፕሬዝደንት ትረምፕ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
ሜታ መረጃ የማጣራት ስራ ማቋረጡ ስጋት ፈጥሯል