በኢትዮጵያ ዘመናዊ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ ልዩ ቃናን ካስተዋወቁ የ1960ዎቹ እና 70ዎቹ አይረሴ ዜመኞች መካከል አንዱ ድምፃዊ ጌታቸው ካሳ ከሰሞኑ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
በልዩ የአዘፋፈን ለዛው እና የመድረክ ሞገሱ የአንጋፋ እና ዘመንኛ የሙዚቃ አፍቃሪያን ትኩረት ያልተለየው ጌታቸው ፣ በኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ታሪክ ውስጥ በተወው አሻራም ይታወሳል ። ሀብታሙ ስዩም የጌታቸው ካሳን የኢትዮጵያ ሙዚቃ ዘርፍ ሚና በቀጣዩ አጭር ዘገባ ያስቃኘናል ።
የጌታቸው ካሳ የኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ አበርክቶት
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 26, 2024
በእስር የቆዩ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ ሠራዊት አባላት እንዲፈቱ ጥሪ ቀረበ
-
ኤፕሪል 26, 2024
“ከውርጃ ጋራ በተያያዘ ለሚታየው ጭካኔ እና ቀውስ ትረምፕ ተጠያቂ ናቸው” -ባይደን
-
ኤፕሪል 26, 2024
ፕሬዚዳንት ባይደን ከመገናኛ ብዙኅን ጋራ ለመቃለድ እና ለመወቃቀስ እቅድ ይዘዋል
-
ኤፕሪል 26, 2024
ፓርቲዎች በአገራዊ ምክክሩ ለመሳተፍ ቅድመ ሁኔታዎች እንዲሟሉ እየጠየቁ ናቸው
-
ኤፕሪል 26, 2024
ኢትዮጵያውያን በታሪካዊዋ ፒያሳ ፍርሰት “ጥልቅ ኀዘን ላይ ናቸው”
-
ኤፕሪል 26, 2024
ለኅትመት ውጤቶች ንባብ መዳከም የመጻሕፍት ዐውደ ርእይ እንደ መፍትሔ