በኢትዮጵያ መንግሥት እና በአማራ ክልል በሚንቀሳቀሱት የፋኖ ታጣቂዎች መካከል ንግግር እንዲጀመር፣ ከኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ጋራ የተደረገው ንግግር ደግሞ እንዲቀጥል፣ ዩናይትድ ስቴትስ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጥያቄ ማቅረቧን አስታወቀች።
ዩናይትድ ስቴትስ፣ ከኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ጋራ የተጀመረው ንግግር እንዲቀጥል ኹኔታዎችን ለማመቻቸት ዝግጁ መኾኗንም፣ የአገሪቱ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሐመር ተናግረዋል፡፡
ባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያ ቆይታ ያደረጉት በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ሞሊ ፊ እና አምባሳደር ማይክ ሐመር፣ ዛሬ በበይነ መረብ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች