በኢትዮጵያ መንግሥት እና በአማራ ክልል በሚንቀሳቀሱት የፋኖ ታጣቂዎች መካከል ንግግር እንዲጀመር፣ ከኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ጋራ የተደረገው ንግግር ደግሞ እንዲቀጥል፣ ዩናይትድ ስቴትስ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጥያቄ ማቅረቧን አስታወቀች።
ዩናይትድ ስቴትስ፣ ከኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ጋራ የተጀመረው ንግግር እንዲቀጥል ኹኔታዎችን ለማመቻቸት ዝግጁ መኾኗንም፣ የአገሪቱ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሐመር ተናግረዋል፡፡
ባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያ ቆይታ ያደረጉት በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ሞሊ ፊ እና አምባሳደር ማይክ ሐመር፣ ዛሬ በበይነ መረብ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ