በኢትዮጵያ መንግሥት እና በአማራ ክልል በሚንቀሳቀሱት የፋኖ ታጣቂዎች መካከል ንግግር እንዲጀመር፣ ከኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ጋራ የተደረገው ንግግር ደግሞ እንዲቀጥል፣ ዩናይትድ ስቴትስ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጥያቄ ማቅረቧን አስታወቀች።
ዩናይትድ ስቴትስ፣ ከኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ጋራ የተጀመረው ንግግር እንዲቀጥል ኹኔታዎችን ለማመቻቸት ዝግጁ መኾኗንም፣ የአገሪቱ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሐመር ተናግረዋል፡፡
ባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያ ቆይታ ያደረጉት በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ሞሊ ፊ እና አምባሳደር ማይክ ሐመር፣ ዛሬ በበይነ መረብ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 17, 2024
በጋዛ ትምህርትንና ሕክምናን የማዳረስ ጥረት
-
ሜይ 17, 2024
መንግሥት እና የሚመለከታቸው ሁሉ ለሰላም ልዩ ትኩረት እንዲሰጡ ወጣቶች ጠየቁ
-
ሜይ 17, 2024
ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኰንን ክስ ተመሠረተባቸው
-
ሜይ 17, 2024
ሕገ መንግሥቱ ለሀገራዊ ምክክር እንዲቀርብ ተጠየቀ
-
ሜይ 17, 2024
አለም አቀፍ የደም እጥረት እና ልገሳ
-
ሜይ 16, 2024
በአፍሪካ የቤተሰብ ሕግ የጾታ መድልኦ እንደሚያሳይ አዲስ ጥናት አመለከተ