በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በስፔን በተካሔደ ሲቪያ በተካሔደ ማራቶን በሁለቱም ፆታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ


በስፔን በተካሔደ ሲቪያ በተካሔደ ማራቶን በሁለቱም ፆታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:37 0:00

በስፔን በተካሔደ ሲቪያ በተካሔደ ማራቶን በሁለቱም ፆታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊዋ ኮቲዲቯር በፊፋ የዓለም ሀገራት የእግርኳስ ደረጃ 10 ደረጃዎችን ስታሻሽል ኢትዮጵያ አንድ ደረጃ ቀንሳለች፡፡

የአውስትራሊያ ኦፕን ሻምፒዮኑ ጃኒክ ሲነር የሮተርዳም ኦፕንን በማሸነፍ ድሉን አስቀጥሏል፡፡

ኬንያዊው፣ አራት የዓለም ክብረወሰኖች ባለቤት ሄንሪ ሮኖ በ72 ዓመቱ ከዚህ አለም በሞት ተለይቷል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG