በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጨፌው የአቶ ታዬ ደንደኣን ያለመከሰስ መብት አነሣ


ጨፌው የአቶ ታዬ ደንደኣን ያለመከሰስ መብት አነሣ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:54 0:00

የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክር ቤት፣ ከትላንት ጀምሮ ባካሔደው መደበኛ ጉባኤው፣ የቀድሞውን የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ደ’ኤታ የአቶ ታዬ ደንደአን ያለመከሰስ መብት አነሣ።

የአቶ ታዬ ዳንዳአ ያለመከስስ መብት መነሣት እንዳሳዘናቸው፣ ባለቤታቸው ወይዘሮ ስንታየሁ ዓለማየሁ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል።

XS
SM
MD
LG