በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ለኅብረቱ ጉባኤ አዲስ አበባ እየገቡ ናቸው


የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ለኅብረቱ ጉባኤ አዲስ አበባ እየገቡ ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:11 0:00

ቀጣናዊ ግጭቶች እና የትምህርት ሥርዓት፣ የ37ኛው የአፍሪካ ኅብረት መደበኛ የመሪዎች ጉባኤ ዋና አጀንዳዎች ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

የአፍሪካ ኅብረት ዋና ጽሕፈት ቤት መቀመጫ በኾነችው አዲስ አበባ፣ ነገ ቅዳሜ፣ የካቲት 9 ቀን 2016 ዓ.ም. በሚጀመረው 37ኛው የአፍሪካ መሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ፣ የሀገራት መሪዎች ወደ እየገቡ ይገኛሉ።

የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤን አስመልክቶ ከተለያዩ የዜና ተቋማት የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG