በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩኤስኤአይዲ የማኅበረሰብ ተሳትፎ ፕሮግራም ይፋ አደረገ


የዩኤስኤአይዲ የማኅበረሰብ ተሳትፎ ፕሮግራም ይፋ አደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:18 0:00

የዩኤስኤአይዲ የማኅበረሰብ ተሳትፎ ፕሮግራም ይፋ አደረገ

የዩናይትድ ስቴትስ የዓለምአቀፍ ልማት ኤጀንሲ (ዩኤስኤአይዲ) ሥር ተደራጅቶ ካለፈው ዓመት ጥር ወር ጀምሮ ሲንቀሳቀስ የቆየው “የኢትዮጵያ የማኅበረሰብ ተሳትፎ ፕሮግራም” በድሬዳዋ ከተማ በአዘጋጀው የምክክር መድረክ ዕቅዱን ለባለድርሻ አካላት አስተዋውቋል።

እቅዱ በኢትዮጵያ የሲቪክ ማኅበራትን በቁጥርና በዐቅምም የማጠናከር ፋይዳ እንደሚኖረው የፕሮግራሙ አስተባባሪ ወይዘሮ ብሌን ዐሥራት ለቪኦኤ ገልፀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG