በአቶ ደመቀ መኰንን ምትክ አቶ ተመስገን ጥሩነህ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሲሆኑ፣ አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ደግሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ተሾመዋል። ዶ/ር ሊያ ከበደን በመተካት በጤና ሚኒስትርነት የተሾሙት የማሕፀንና ጽንስ ሐኪም እና ተባባሪ ፕሮፌሰሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ ናቸው። የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት መሪነትን፣ አምባሳደር ሬድዋን ሑሴን ተረክበዋል። ወይዘሮ ትዕግሥት ሃሚድ ደግሞ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር ዋና ዲሬክተር ሆነዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 17, 2024
በጋዛ ትምህርትንና ሕክምናን የማዳረስ ጥረት
-
ሜይ 17, 2024
መንግሥት እና የሚመለከታቸው ሁሉ ለሰላም ልዩ ትኩረት እንዲሰጡ ወጣቶች ጠየቁ
-
ሜይ 17, 2024
ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኰንን ክስ ተመሠረተባቸው
-
ሜይ 17, 2024
ሕገ መንግሥቱ ለሀገራዊ ምክክር እንዲቀርብ ተጠየቀ
-
ሜይ 17, 2024
አለም አቀፍ የደም እጥረት እና ልገሳ
-
ሜይ 16, 2024
በአፍሪካ የቤተሰብ ሕግ የጾታ መድልኦ እንደሚያሳይ አዲስ ጥናት አመለከተ