በአቶ ደመቀ መኰንን ምትክ አቶ ተመስገን ጥሩነህ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሲሆኑ፣ አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ደግሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ተሾመዋል። ዶ/ር ሊያ ከበደን በመተካት በጤና ሚኒስትርነት የተሾሙት የማሕፀንና ጽንስ ሐኪም እና ተባባሪ ፕሮፌሰሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ ናቸው። የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት መሪነትን፣ አምባሳደር ሬድዋን ሑሴን ተረክበዋል። ወይዘሮ ትዕግሥት ሃሚድ ደግሞ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር ዋና ዲሬክተር ሆነዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
የተማሪዎችን የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ግንዛቤ የሚያዳብረው መርሐ ግብር
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
የሴቶች ጥቃትን የምትከላከለው - "አጅሪት"
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
በቫይረስ አማካኝነት የሚመጡ በሽታዎች የሚያስከትሉት የጤና ተግዳሮት
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በምጣኔ ሀብታዊ እና ሰብአዊ መርሀ ግብሮች የሚሳተፉት የምክር ቤት አባል
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
የዐቅም ውስንነት ያለባቸውን ልጃገረዶች እና ቤተሰቦቻቸውን በማገዝ የሚያበቃው ተቋም
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
ፕሬዝደንት ትረምፕ የህንድ ጠቅላይ ሚንስትር ኔራንድራ ሞዲን በኋይት ቤተ መንግሥት አስተናገዱ