አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
የዩክሬን የፖለቲካ እና ወታደራዊ የውስጥ ክፍፍል አስግቷል
ዩክሬን በጦርነቱን እንድታሸንፍ እስካሁን አጋሮቿ ድጋፍ እያደረጉላት ቢሆንም በፕሬዚደንት ቮሎዶሚር ዘለንስኪ እና በከፍተኛው ጄነራላቸው ቫለሪ ዞልዠኒ መካከል የተፈጠረው ክፍፍል ሀገሪቱ የሩሲያን ጥቃት የመቋቋም አቅሟ ላይ ተጽዕኖ እንዳያስከትል አስግቷል።
አና ቼርኒኮቫ ከኪቭ ያደረሰችንን ዘገባ ኤደን ገረመው እንደሚከተለው አሰናድታዋለች።
መድረክ / ፎረም