በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባይደን 118 ቢሊዮን ዶላር የያዘው ረቂቅ ሕግ እንዲፀድቅ ጥሪ አቀረቡ


ባይደን 118 ቢሊዮን ዶላር የያዘው ረቂቅ ሕግ እንዲፀድቅ ጥሪ አቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:49 0:00

ለድንበር ደህንነት ጥበቃ፣ ለእስራኤል እና ለዩክሬን ርዳታ ለመስጠት ያቀደው የ118 ቢሊዮን ዶላር ረቂቅ ሕግ በአሜሪካ ሴኔት ጋሬጣ ገጥሞታል።

በአሜሪካ የሕግ መወሰኛ ም/ቤት በሁለቱም ፓርቲዎች በጋራ የቀረበውን ረቂቅ ሕግ የሁለቱም ም/ቤት አባላት እንዲያጸድቁ ፕሬዝደንት ባይደን ትናንት ማክሰኞ ጥሪ አድርገዋል። በርካታ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባላት ለረቂቅ ሕጉ ድጋፍ እንደማይሰጡ በመናገር ላይ ናቸው።

የቪኦኤ የኮንግረስ ዘጋቢ ካትሪን ጂብሰን ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

XS
SM
MD
LG