በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኑሮ ውድነት ምክኒያት በናይጄሪያ የተነሳው ተቃውሞ ባለሥልጣናትን አስግቷል


በኑሮ ውድነት ምክኒያት በናይጄሪያ የተነሳው ተቃውሞ ባለሥልጣናትን አስግቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:37 0:00

በምግብ ዋጋ መጨመር ምክንያት በናይጄሪያ ሁለት ግዛቶች በተቀሰቀሰው ተቃውሞ ባለሥልጣናት ስጋት ላይ ናቸው። የአገሪቱ የገንዘብ ሚኒስትር ኦላዋሌ ኢዱን፣ መንግሥት የግብርና ምርትን በመጨመር የዋጋ ቅነሳ ለማድረግ እንደሚሞክር ተናግረዋል። ቲሞቲ ኦቢየዙ ከአቡጃ ያደረሰንን ዘገባ ዝርዝር ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG