በወጣቶች ዘንድ እየጨመረ የመጣው ኤች አይ ቪ ዐዲስ የወረርሽኝ ስጋት ፈጥሯል
ከዓመታት በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ የበርካታ ሰዎችን ህይወት የቀጠፈው ኤች አይ ቪ/ኤድስ፣ አሁንም ወረርሽኝ ሆኖ እንዳይከሰት ስጋት ፈጥሯል። በተለይ በወጣቶች ዘንድ የሚታየው የሱስ ተጋላጭነት መጨመር፣ የወሲብ ጓደኛ ማብዛት እና ለኤች አይ ቪ/ኤድስ ይሰጥ የነበረው ትኩረት መቀነስ ለቫይረሱ ስርጭት መጨመር ምክንያት እየሆነ መምጣቱን የጤና ሚኒስትር አመልክቷል። ቫይረሱ በተለይ በወጣቶች ዘንድ ስላለው ስርጭት እና የመቆጣጠር እንቅስቃሴ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 19, 2024
የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ሥርዓተ-ቀብር ተፈፀመ
-
ሴፕቴምበር 19, 2024
የሐረሪዎች ልዩ ባህላዊ ምግቦች
-
ሴፕቴምበር 16, 2024
የምስራቅ አፍሪካ የልማት በየነ መንግስታት (ኢጋድ) ዋና ጸሃፊ ሶማሊያን ጎበኙ
-
ሴፕቴምበር 14, 2024
የኢትዮጵያውያን ክለቦች ግጥሚያ በዋሽንግተን ዲሲ
-
ሴፕቴምበር 13, 2024
“በትግራይ ወደ ጦርነት ለመመለስ ምንም ዓይነት ምክንያት መኖር የለበትም” ዩናይትድ ስቴትስ
-
ሴፕቴምበር 13, 2024
ከዱራሜ እስከ ዋሽንግተን - የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያዊ ሴት ፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጫዋች ሎዛ አበራ