የሜታ፣ ቲክ ቶክና የሌሎች ማኅበራዊ መገናኛ ኩባኒያ ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች ከትላንት በስቲያ ረቡዕ በዩናይትድ ስቴትስ ሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባላት ፊት ቀርበው ምስክርነት ሰጥተዋል። ማኅበራዊ መገናኛ መድረኮች ላይ በልጆች ላይ የሚደርሰውን ብዝበዛ በተመለከተ በተካሄደው በዚህ የምስክርነት ማድመጥ ሂደት ላይ፣ የምክር ቤት አባላቱ ጠንካራ ጥያቄዎችን አንስተዋል። በምክር ቤት አባላቱና በኩባኒያዎቹ መሪዎች መካከል የተካሄደውን እጅግ የተጋጋለ እሰጥ አገባ በተመለከተ በአሶሽየትድ ፕሬስ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 10, 2025
የአሜሪካ ታጋቾች ተደራዳሪ ከሐማስ ጋራ የነበራቸውን ንግግር “ጠቃሚ” ብለውታል
-
ማርች 09, 2025
"ከከተሞች ውጭ ያሉ አካል ጉዳተኞችም ትኩረትን ይሻሉ" - ሠዓሊ ብሩክ የሺጥላ
-
ማርች 09, 2025
አትሌቶችን በማፍራት ያለእድሜ ጋብቻን የሚከላከለው ተቋም
-
ማርች 09, 2025
የንጽሕና መጠበቂያ አቅርቦት ለማሻሻል ያለመችው ወጣት
-
ማርች 08, 2025
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማርች 8ትን በሴቶች ብቻ በሚደረጉ በረራዎች እያከበረ ነው