የሜታ፣ ቲክ ቶክና የሌሎች ማኅበራዊ መገናኛ ኩባኒያ ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች ከትላንት በስቲያ ረቡዕ በዩናይትድ ስቴትስ ሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባላት ፊት ቀርበው ምስክርነት ሰጥተዋል። ማኅበራዊ መገናኛ መድረኮች ላይ በልጆች ላይ የሚደርሰውን ብዝበዛ በተመለከተ በተካሄደው በዚህ የምስክርነት ማድመጥ ሂደት ላይ፣ የምክር ቤት አባላቱ ጠንካራ ጥያቄዎችን አንስተዋል። በምክር ቤት አባላቱና በኩባኒያዎቹ መሪዎች መካከል የተካሄደውን እጅግ የተጋጋለ እሰጥ አገባ በተመለከተ በአሶሽየትድ ፕሬስ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች
-
ማርች 13, 2025
የቀረጡ ጉዳይ በዩናይትድ ስቴትስ ኢኮኖሚ ላይ ያስከተለው አለመረጋጋት
-
ማርች 12, 2025
በሳዑዲ አረቢያ በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መመለስ ዳግም ተጀመረ