የሜታ፣ ቲክ ቶክና የሌሎች ማኅበራዊ መገናኛ ኩባኒያ ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች ከትላንት በስቲያ ረቡዕ በዩናይትድ ስቴትስ ሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባላት ፊት ቀርበው ምስክርነት ሰጥተዋል። ማኅበራዊ መገናኛ መድረኮች ላይ በልጆች ላይ የሚደርሰውን ብዝበዛ በተመለከተ በተካሄደው በዚህ የምስክርነት ማድመጥ ሂደት ላይ፣ የምክር ቤት አባላቱ ጠንካራ ጥያቄዎችን አንስተዋል። በምክር ቤት አባላቱና በኩባኒያዎቹ መሪዎች መካከል የተካሄደውን እጅግ የተጋጋለ እሰጥ አገባ በተመለከተ በአሶሽየትድ ፕሬስ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 09, 2025
አይ.ኤም ኤፍ እስከ አኹን ወደ1.5 ቢሊዮን ዶላር ለኢትዮጵያ መልቀቁን ኃላፊዋ ገለጹ
-
ፌብሩወሪ 08, 2025
የፖለቲካ ምርጫ እና ጭንቀት
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
ያለ ዕድሜ ጋብቻና የሴት ልጅ ግርዛትን ለማስቆም ያስችላሉ የተባሉ ሰነዶች ይፋ ሆኑ
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች የፀሎት እና የሰላም ጥሪ አቀረቡ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
በካልፎርኒያው ቃጠሎ ጉዳይ የኤዲሰን የኤሌክትሪክ አከፋፋይ ኩባንያ ተከሰሰ