የሜታ፣ ቲክ ቶክና የሌሎች ማኅበራዊ መገናኛ ኩባኒያ ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች ከትላንት በስቲያ ረቡዕ በዩናይትድ ስቴትስ ሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባላት ፊት ቀርበው ምስክርነት ሰጥተዋል። ማኅበራዊ መገናኛ መድረኮች ላይ በልጆች ላይ የሚደርሰውን ብዝበዛ በተመለከተ በተካሄደው በዚህ የምስክርነት ማድመጥ ሂደት ላይ፣ የምክር ቤት አባላቱ ጠንካራ ጥያቄዎችን አንስተዋል። በምክር ቤት አባላቱና በኩባኒያዎቹ መሪዎች መካከል የተካሄደውን እጅግ የተጋጋለ እሰጥ አገባ በተመለከተ በአሶሽየትድ ፕሬስ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ