በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተመድና ኢትዮጵያ ለተጎጂዎች የእርዳታ ጥሪ አቀረቡ


ተመድና ኢትዮጵያ ለተጎጂዎች የእርዳታ ጥሪ አቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:28 0:00

ተመድና ኢትዮጵያ ለተጎጂዎች የእርዳታ ጥሪ አቀረቡ

የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመረራ ኮሚሽን እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ትላንት ባወጡት የጋራ መግለጫ፣ ድርቅ ምክንያት በተለያዩ ክልሎች ለምግብ እጥረት ለተጋለጡ ተጎጂዎች የእርዳታ ጥሪ አቀረቡ።

በአሁኑ ወቅት ለ6.5 ሚሊዮን ሰዎች እርዳታ እየተሰጠ እንደሆነ የገለፁት የኮሚሽኑ ቃል አቀባይ፣በሚቀጥሉት ወራት የተረጂዎች ቁጥር 10.8 ሚሊዮን እንደሚደርስ ለቪኦኤ ገልፀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG