በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሐዲያ ዞን 22 ሕፃናት በኩፍኝ ወረርሽ ሕይወታቸው አለፈ


በሐዲያ ዞን 22 ሕፃናት በኩፍኝ ወረርሽ ሕይወታቸው አለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:10 0:00

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሐዲያ ዞን ሾኔ ከተማ በተከሠተ የኩፍኝ ወረርሽኝ፣ የ22 ሕፃናት ሕይወት እንዳለፈ፣ የዞኑ ጤና መምሪያ እና ሾኔ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አስታወቁ።

ከ500 በላይ ሕፃናት በወረርሽኙ እንደተያዙና የተወሰኑቱ አሁንም በጤና ተቋማት ሕክምና እየተከታተሉ እንደሆኑ፣ የዞኑ ጤና መምሪያ ኃላፊ ታከለ ኦርኔሞል ገልጸዋል።

ወረርሽኙ፣ ባለፈው ታኅሣሥ 11 ቀን 2016 ዓ.ም. እንደተከሠተ የተናገሩት ኃላፊው ፣ ሞት የተመዘገበው ባለፈው ሳምንት ውስጥ ነው፤ ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG