ለሴቶች መብቶች የምትሟገተው ሚልድሬድ
ከ20 ዓመታት በፊት ጆን አለን ሙሐመድ የተባለ አልሞ ተኳሽ፣ በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚኖሩ ሰዎች ላይ አነጣጥሮ በመተኮስ 10 ሰዎችን ሲገድል ሦስት ሰዎችን ክፉኛ አቁስሎ ነበር። ለ23 ቀናት የቆየው ጥቃት ትምህርት ቤቶች እንዲዘጉና ነዋሪዎችም ከቤታቸው እንዳይወጡ አስገድዶ ነበር። ለ12 ዓመታት አብራው በትዳር የቆየችው ባለቤቱ ሚልድሬድ ሙሐመድ ግን፣ ከባሏ ስሜታዊ እና አእምሯዊ ጥቃት ጋራ ከዚያ በላይ አብሯት መኖሩን ትናገራለች። ጆሮ የሚሰጣት ግን አልነበረም።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 10, 2025
የአሜሪካ ታጋቾች ተደራዳሪ ከሐማስ ጋራ የነበራቸውን ንግግር “ጠቃሚ” ብለውታል
-
ማርች 09, 2025
"ከከተሞች ውጭ ያሉ አካል ጉዳተኞችም ትኩረትን ይሻሉ" - ሠዓሊ ብሩክ የሺጥላ
-
ማርች 09, 2025
አትሌቶችን በማፍራት ያለእድሜ ጋብቻን የሚከላከለው ተቋም
-
ማርች 09, 2025
የንጽሕና መጠበቂያ አቅርቦት ለማሻሻል ያለመችው ወጣት
-
ማርች 08, 2025
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማርች 8ትን በሴቶች ብቻ በሚደረጉ በረራዎች እያከበረ ነው