ለሴቶች መብቶች የምትሟገተው ሚልድሬድ
ከ20 ዓመታት በፊት ጆን አለን ሙሐመድ የተባለ አልሞ ተኳሽ፣ በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚኖሩ ሰዎች ላይ አነጣጥሮ በመተኮስ 10 ሰዎችን ሲገድል ሦስት ሰዎችን ክፉኛ አቁስሎ ነበር። ለ23 ቀናት የቆየው ጥቃት ትምህርት ቤቶች እንዲዘጉና ነዋሪዎችም ከቤታቸው እንዳይወጡ አስገድዶ ነበር። ለ12 ዓመታት አብራው በትዳር የቆየችው ባለቤቱ ሚልድሬድ ሙሐመድ ግን፣ ከባሏ ስሜታዊ እና አእምሯዊ ጥቃት ጋራ ከዚያ በላይ አብሯት መኖሩን ትናገራለች። ጆሮ የሚሰጣት ግን አልነበረም።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ