በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እስራኤላውያን ታጋቾች እንዳይረሱ ቤተሰቦቻቸው ጠየቁ


እስራኤላውያን ታጋቾች እንዳይረሱ ቤተሰቦቻቸው ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:46 0:00

ሐማስ በእስራኤል ላይ ጥቃት በፈጸመበት እ.ኤ.አ. ጥቅምት 7 አግቷቸው የነበሩ 136 እስራኤላውያንን አሁንም በጋዛ እንደያዘ መሆኑን የእስራኤል ባለሥልጣናት ተናግረዋል። የታጋቾቹ ቤተሰቦች፣ በኅዳር ወር የተኩስ አቁም ስምምነቱ ከፈረሰ በኋላ የነበራቸው ተስፋ እየከሰመ መሆኑን ግንዛቤ ለማስጨበጥ፣ በዩናይትድ ስቴትስ ይገኛሉ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG