በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኮሌራ በአስር የአፍሪካ ሀገሮች መዛመቱ ተመ ድን አሳስቧል


ኮሌራ በአስር የአፍሪካ ሀገሮች መዛመቱ ተመ ድን አሳስቧል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:33 0:00

የኮሌራ ወረርሽኝ ቢያንስ በአስር የአፍሪካ ሀገሮች ተዛምቷል፡፡ ይህም የተባበሩት መንግሥታት የህጻናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍን ያሳሰበ ሲሆን በተለይ የዛምቢያ እና የዚምባቡዌ የወረርሺኙ ይዞታ በጣም አስጊ መሆኑን ዩኒሴፍ አመልክቷል፡፡ እንደ የዓለም የጤና ድርጅት እና የዩናይትድ ስቴትስ የዓለም አቀፍ ልማት ተራድዖን የመሳሰሉ ዓለም አቀፍ ተቋማትን ድጋፍ ለማግኘት ይቻል ዘንድ የዚምባቡዌ መንግሥት ውሃ ወለዱን በሽታ ብሄራዊ አደጋ ብሎ እንዲያውጅ የሀገሪቱ የጤና አዋቂዎች በማሳሰብ ላይ ናቸው፡፡

ኮለምበስ ማቩንጋ ከሐራሬ ያጠናቀረው ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG