በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጥምቀት ከተራ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ በኃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ተከብሯል


የጥምቀት ከተራ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ በኃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ተከብሯል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:01 0:00

የጥምቀት ከተራ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ በኃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ተከብሯል

ታቦታት በበርካታ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ታጅበው ወደ ማደሪያቸው አምርተዋል፡፡ወደ ጃንሜዳ ጥምቀተ ባሕር ታቦታትን እየሸኙ አስተያየታቸውን የሰጡን ምዕመናን፣ ኢትዮጵያውያን ከኢየሱስ ጥምቀት በመማር አንድነትን ሊጠብቁ ይገባል ብለዋል። የሀገሪቱ ችግሮች በውይይት እንዲፈቱም ጠይቀዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG