በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቅዳሜ ዕለት የተጀመረው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር መካሔዱን ቀጥሏል


ቅዳሜ ዕለት የተጀመረው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር መካሔዱን ቀጥሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:12 0:00

በሂዩስተን ግማሽ ማራቶን ኢትዮጵያዊቷ ሱቱሜ አሰፋ የሰሜን አሜሪካ “ኦል ካመርስ” ክብረወሰንን አሻሻለች፡፡የኢሲያ ዋንጫ 2023 በካታር እየተካሔደ ነው፡፡

አንድ እስራኤላዊ እግር ኳስ ተጫዋች በጋዛ ለታገቱ ሰዎች አጋርነቱን በማሳየቱ፣ ጥላቻ በማነሳሳት በቱርክ ክስ ተመሰረተበት፡፡

XS
SM
MD
LG