በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ስኬታማ ልጆችን የማሳደግ ሚስጥር


ስኬታማ ልጆችን የማሳደግ ሚስጥር
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:45 0:00

ወላጆች ልጆችን በማሳደግ ሂደት ውስጥ የሚጠብቃቸውን ኃላፊነት እንዲያውቁ እና ለእያንዳንዱ የልጆቻቸው የዕድገት ደረጃ እንዲዘጋጁ የሚረዳ ስልጠና አዲስ አበባ ውስጥ ተካሂዷል። ኦአሲስ ኢትዮጵያ የተሰኘ ተቋም፣ 'ፓሬንቶን' በሚል ስያሜ ያዘጋጀው የመጀመሪያ ዙር ስልጠና ዋና ዓላማው፣ ዕድሜ ልክ በሚዘልቀው ልጅን የማሳደግ ሂደት ውስጥ ሁለንተናዊ የልጆች አስተዳደግ ምን እንደሚመስል ግንዛቤ መፍጠር ሲሆን፣ ወላጆች ለማህበረሰብ ግንባታ ያላቸው ሚና ላይ ትኩረት ያደረገ ነው።

XS
SM
MD
LG