ስኬታማ ልጆችን የማሳደግ ሚስጥር
ወላጆች ልጆችን በማሳደግ ሂደት ውስጥ የሚጠብቃቸውን ኃላፊነት እንዲያውቁ እና ለእያንዳንዱ የልጆቻቸው የዕድገት ደረጃ እንዲዘጋጁ የሚረዳ ስልጠና አዲስ አበባ ውስጥ ተካሂዷል። ኦአሲስ ኢትዮጵያ የተሰኘ ተቋም፣ 'ፓሬንቶን' በሚል ስያሜ ያዘጋጀው የመጀመሪያ ዙር ስልጠና ዋና ዓላማው፣ ዕድሜ ልክ በሚዘልቀው ልጅን የማሳደግ ሂደት ውስጥ ሁለንተናዊ የልጆች አስተዳደግ ምን እንደሚመስል ግንዛቤ መፍጠር ሲሆን፣ ወላጆች ለማህበረሰብ ግንባታ ያላቸው ሚና ላይ ትኩረት ያደረገ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 16, 2025
ታዳጊዎችን የሚያግዘው ማኅበር
-
ፌብሩወሪ 16, 2025
የቡና ዲፕሎማሲ
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
የተማሪዎችን የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ግንዛቤ የሚያዳብረው መርሐ ግብር
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
የሴቶች ጥቃትን የምትከላከለው - "አጅሪት"
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
በቫይረስ አማካኝነት የሚመጡ በሽታዎች የሚያስከትሉት የጤና ተግዳሮት
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በምጣኔ ሀብታዊ እና ሰብአዊ መርሀ ግብሮች የሚሳተፉት የምክር ቤት አባል