ማህበራዊ ሚዲያዎች ግጭት ለማባባስ መጠቀሚያ ሆነዋል
ፌስቡክ በኢትዮጵያ ለሚፈፀሙ ሰብዓዊ መብት ረገጣዎች አስተዋጽኦ አድርጓል ሲል፣ አምነስቲ ኢንተርናሽናል በቅርቡ ባወጣው ሪፖርት ከሷል። በተለይ ፌስቡክ መረጃዎች ለማሰራጨት የሚጠቀምበት ቀመር ጓጂ መረጃዎች ጎልተው እንዲወጡ ማድረጉን አመልክቷል። የማህበራዊ ሚዲያ አጥኚዎችም በተለያዩ መድረኮች ላይ የሚሰራጩ ሀሰተኛ መረጃዎች እና የጥላቻ ንግግሮች ንፁሃን ዜጎች ላይ ጉዳት እያደረሱ መሆናቸውን አመልክተው፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚፈፀሙ ግጭቶች መባባስ ምክንያት መሆናቸውን ገልጸዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ