ማህበራዊ ሚዲያዎች ግጭት ለማባባስ መጠቀሚያ ሆነዋል
ፌስቡክ በኢትዮጵያ ለሚፈፀሙ ሰብዓዊ መብት ረገጣዎች አስተዋጽኦ አድርጓል ሲል፣ አምነስቲ ኢንተርናሽናል በቅርቡ ባወጣው ሪፖርት ከሷል። በተለይ ፌስቡክ መረጃዎች ለማሰራጨት የሚጠቀምበት ቀመር ጓጂ መረጃዎች ጎልተው እንዲወጡ ማድረጉን አመልክቷል። የማህበራዊ ሚዲያ አጥኚዎችም በተለያዩ መድረኮች ላይ የሚሰራጩ ሀሰተኛ መረጃዎች እና የጥላቻ ንግግሮች ንፁሃን ዜጎች ላይ ጉዳት እያደረሱ መሆናቸውን አመልክተው፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚፈፀሙ ግጭቶች መባባስ ምክንያት መሆናቸውን ገልጸዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 09, 2025
አይ.ኤም ኤፍ እስከ አኹን ወደ1.5 ቢሊዮን ዶላር ለኢትዮጵያ መልቀቁን ኃላፊዋ ገለጹ
-
ፌብሩወሪ 08, 2025
የፖለቲካ ምርጫ እና ጭንቀት
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
ያለ ዕድሜ ጋብቻና የሴት ልጅ ግርዛትን ለማስቆም ያስችላሉ የተባሉ ሰነዶች ይፋ ሆኑ
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች የፀሎት እና የሰላም ጥሪ አቀረቡ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
በካልፎርኒያው ቃጠሎ ጉዳይ የኤዲሰን የኤሌክትሪክ አከፋፋይ ኩባንያ ተከሰሰ