በናይጄሪያ የግንባታ ኢንዱስትሪ ዋናዋ ተዋናይ ቻይና መሆኗን፣ አቡጃ የሚገኘው የቻይና ኤምባሲ ያወጣው መረጃ ያመለክታል። የናይጄሪያ ተቋራጭ ሰራተኞች እና መሃንዲሶች በበኩላቸው የቻይና ኩባንያዎች ከትላልቅ ፕሮጀክቶች ገፍትረው እያስወጡን ነው በማለት እያማረሩ ነው፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
ኢትዮጵያ በሶማሊያ የሰላም ማስከበር በሚኖራት ሚና ላይ ስምምነት መደረሱን ገለጸች
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የትራምፕ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ምን ሊመስል ይችላል?
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የጎፋ ዞን የመሬት መንሸራተት ተፈናቃዮች በቂ ድጋፍ እንዳልደረሳቸው ገለጹ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የፕሬዝዳንት ባይደን የስንብት ንግግር
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
ተፈናቃዮች “የትግራይ አመራሮች ሊመልሱን ካልቻሉ ሥልጣን ይልቀቁ” አሉ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
በምያንማር የታገቱ ኢትዮጵያውያን ሠቆቃ እንደሚያሳስባቸው የቤተሰብ አባላት ገለጹ