በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከበርበራ ጋር ለተያያዙ መልዕክቶች ሬድዋን መልስ ሰጡ


ከበርበራ ጋር ለተያያዙ መልዕክቶች ሬድዋን መልስ ሰጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:03 0:00

ኢትዮጵያና ሶማሊላንድ በደረሱበት የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ላይ እየተሰጡ ያሉ መግለጫዎችና አስተያየቶች “ያልጠበቅናቸው አይደሉም” ሲሉ የብሔራዊ ደኅንነት አማካሪ ሚኒስትሩ ሬድዋን ሁሴን ዛሬ ከኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ተናግረዋል።

መግለጫዎቹን በተለያየ መልክ እንደሚመለከቱ የጠቀሱት አምባሳደር ሬድዋን “በመጀመሪያ ደረጃ ኢትዮጵያ በልማቷ ከቀጠለችና ከዓለም አቀፍ መድረክ ጋር የሚያገናኛትን የባሕር በር ካገኘች በሁለት እግሯ ልትቆም ትችላለች የሚል ሥጋት አላቸው” ያሏቸው አካላት “እሳትና ነዳጅ ሲያቀብሉ አይተናል” ብለዋል።

XS
SM
MD
LG