የከፍተኛ ተቋም ትምህርቷን በኬሚካል ምህንድስና ትምህርት ዘርፍ ያጠናቀቀችው ወጣት ልድያ ተክለ ሃይማኖት፣ በተማረችበት የሙያ መስክ ማህበረሰብ አገዝ ስራዎችን ለማስፋፋት እየጣረች የምትገኝ የፈጠራ ሥራ ባለቤት ናት።በአስመራ ከተማ የምትኖረው ልድያ ተረፈ ምርቶችን፣ በውኃ ኀይል ወደ አማራጭ ኃይል ለመቀየር የሚረዳ ፈጠራ ይፋ አድርጋለች ። ይህ የፈጠራ ስራዋ የሀገር አቀፍ ሽልማት አሸናፊ እንድትሆንም አድርጓታል ። ብርሀነ በርኸ ከወጣቷ ጋር ቆይታ አድርጓል ።
ተረፈ ምርቶችን ወደ ኃይል ምንጭነት ቀያሪዋ ወጣት
የከፍተኛ ተቋም ትምህርቷን በኬሚካል ምህንድስና ትምህርት ዘርፍ ያጠናቀቀችው ወጣት ልድያ ተክለ ሃይማኖት፣ በተማረችበት የሙያ መስክ ማህበረሰብ አገዝ ስራዎችን ለማስፋፋት እየጣረች የምትገኝ የፈጠራ ሥራ ባለቤት ናት።በአስመራ ከተማ የምትኖረው ልድያ ተረፈ ምርቶችን፣ በውኃ ኀይል ወደ አማራጭ ኃይል ለመቀየር የሚረዳ ፈጠራ ይፋ አድርጋለች ። ይህ የፈጠራ ስራዋ የሀገር አቀፍ ሽልማት አሸናፊ እንድትሆንም አድርጓታል ። ብርሀነ በርኸ ከወጣቷ ጋር ቆይታ አድርጓል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 19, 2025
የአውዳመት የመጠጥ አጠቃቀም
-
ጃንዩወሪ 19, 2025
በሐይቅና ዳርቻዎቹ ላይ በሐዋሳ ከተማ የተከበረው የጥምቀት ከተራ በዓል
-
ጃንዩወሪ 19, 2025
በደምበል ሐይቅ ላይ የተከበረው የጥምቀት ከተራ በዓል
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
በሩዋንዳ የማርበርግ ወረርሽኝ እና የሕክምና ባለሞያዋ ተሞክሮ
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
የዱር እንስሳት መብት ተሟጋቿ ግሬታ ዩሪ
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
የትረምፕ አጀንዳ ስደተኞችን የሚያስጠለሉ ከተሞችን ለፍልሚያ አዘጋጅቷል