በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ፣ ሶማሊላንድ፣ ሶማሊያ - የዛሬ ውሎ


ኢትዮጵያ፣ ሶማሊላንድ፣ ሶማሊያ - የዛሬ ውሎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:16 0:00

በሶማሊላንድ ዕውቅና ጉዳይ አቋም እንደሚወስድ የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ።

ለኢትዮጵያ የባሕር በር፣ ለሶማሌላንድ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድርሻ ያስገኛል የተባለውን ይህንን የመግባቢያ ሠነድ ሶማሊያ “በሉዓላዊነቷ ላይ የተቃጣ ጥቃት”፣ "ዋጋቢስና ህጋዊ መሠረት የሌለው ነው” ብላዋለች።

ኢትዮጵያ ደግሞ “በስምምነቱ የሚጎዳ ሀገርም ሆነ የተጣሰ ሕግ የለም” ብላለች።

ስምምነቱን የሚቃወም ግዙፍ ሰልፍ ሞቃዲሾ ላይ፣ ስምምነቱን የሚደግፍ ሌላ ግዙፍ የተባለ ሰልፍ ሃርጌሣ ላይ መካሄዳቸውን ሪፖርተሮቻችን ዘግበዋል።

XS
SM
MD
LG