በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በህወሃት ምክንያት እሥር ቤት ያለ የለም - የአማራ ክልል ፍትኅ ቢሮ


በህወሃት ምክንያት እሥር ቤት ያለ የለም - የአማራ ክልል ፍትኅ ቢሮ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:40 0:00

በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ወቅት ከህወሃት ጋር ግንኙነት እንዳላቸው ተጠርጥረው ተይዘው ከነበሩ ሰዎች “አንዳቸውም እሥር ቤት አይደሉም” ሲል የአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ አስታውቋል።

“ከመቶ በላይ የትግራይ ተወላጆች ለሦስት ዓመታት ታስረው ይገኛሉ” በሚል ከአንድ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ቡድን የተሰማው መረጃ "የተሳሳተ ነው" ሲሉ የክልሉ ፍትኅ ቢሮ የሥራ ኃላፊ ለቪኦኤ ተናግረዋል።

ከፌደራሉ መንግሥት ጥያቄ ከቀረበ ክሣቸው ሊቋረጥ እንደሚችል ኃላፊው ጠቁመዋል።

የፍትህ ሚኒስቴርን ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አአልተሳካም።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

XS
SM
MD
LG