በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሳምንታዊ ስፖርት


ሳምንታዊ ስፖርት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:35 0:00

ዓለም አቀፍ ጨዋታዎችን እንዳያስተናግድ የታገደውን የባሕር ዳር ስታዲየም ግንባታ የማጠናቀቅ ስራ መጀመሩ ተገለጸ፡፡

ኮትዲቯር የአፍሪካ ዋንጫን ለማስተናገድ የሚያስችላትን ዝግጅት ማጠናቀቋን አስታወቀች፡፡ የሩሲያ እግር ኳስ ማኅበር፣ ፊቱን ወደ ኢሲያ ከማዞር ይልቅ በአውሮፓ ለመቆየት ድምጽ ሰጥቷል፡፡ በሳውዲ አረቢያ የቡጢ ፍልሚያ አንቶኒ ጆሹዋ ኦቶ ዋሊንን አሸንፏል፡፡

XS
SM
MD
LG