በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመብት ተቋማት በተማሪዎች የወሊድ ፈቃድ ላይ የወጣው መመሪያ እንዲነሳ ጠየቁ


የመብት ተቋማት በተማሪዎች የወሊድ ፈቃድ ላይ የወጣው መመሪያ እንዲነሳ ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:55 0:00

የመብት ተቋማት በተማሪዎች የወሊድ ፈቃድ ላይ የወጣው መመሪያ እንዲነሳ ጠየቁ

የትምህርት ሚኒስትር፣ አንዲት ተማሪ በወሊድ ምክንያት 16 ቀናት እና ከዛ በላይ ከትምህርት ገበታዋ ላይ ከቀረች ከዘመኑ ትምህርት ትታገዳለች በሚል በቅርቡ ያወጣውን ረቂቅ መመሪያ ተቃውመው አስር የመብት ተሟጋች ድርጅቶች መግለጫ አውጥተዋል። ረቂቅ መመሪያው በኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት የተደነገጉትን አወንታዊ ድንጋጌዎች የሚንድና የሴቶችን መሠረታዊ የመማር መብቶች በግልፅ የሚነፍግ ነው ሲሉም ረቂቅ መመሪያ በድጋሚ እንዲታይ ጠይቀዋል።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የቪዲዮ ዘገባ ያገኛሉ)

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG