በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጸጥታው ምክር ቤት የጋዛ ሰርጥ ሰብአዊ ርዳታ የመጨመር ውሳኔውን ዳግም አዘገየ


የጸጥታው ምክር ቤት የጋዛ ሰርጥ ሰብአዊ ርዳታ የመጨመር ውሳኔውን ዳግም አዘገየ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:30 0:00

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት፣ የጋዛ ሰርጥን የሰብአዊ ርዳታ አቅርቦት ለማሳደግ የሚረዳውን ዐዲስ የውሳኔ ሐሳብ ዳግም አዘግይቷል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ፣ ሐማስ እስኪሸነፍና ዩናይትድ ስቴትስ ለአይሁድ መንግሥት ድጋፏን ዳግመኛ እስክታረጋግጥ ድረስ፣ ወታደራዊ ጥቃቱ እንደሚቀጥል ግልጽ አድርገዋል።

የቪኦኤዋ ቬሮኒካ ባልደራስ ኤግሊሲያስ ተከታዩን ዘግባለች ደረጀ ደስታ ወደ ዐማርኛ መልሶታል፡፡

XS
SM
MD
LG