በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ ያሏት ስጋቶች


አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ ያሏት ስጋቶች
please wait

No media source currently available

0:00 0:14:44 0:00

በዩናይትድ ስቴትስ የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ የምስክርነት ቃል አዳምጧል። በምክርቤቱ ተገኝተው ቃላቸውን የሰጡት የአሜሪካ መንግሥት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር እና በዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት /ዩኤስኤድ/ የአፍሪካ ቢሮ ምክትል ረዳት አስተዳደር ታይለር ቤክልማን ሲሆኑ በኢትዮጵያ የፖለቲካ፣ የደህነንት፣ ኢኮኖሚ እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ አሜሪካ ያላትን አቋም አብራርተዋል።

XS
SM
MD
LG