በዌስት ባንክ በሚገኙ ፍልስጥኤማውያን ላይ ሁከት በመፈጸም የተጠረጠሩ እስራኤላውያን ሰፋሪዎች ወደ አገሯ እንዳይገቡ፣ አሜሪካ እገዳ መጣሏን ተከትሎ፣ አንዳንድ ሰፋሪዎች፣ ጉዳዩ እንዳሳሰባቸውና እንዳባሳጫቸውም በመግለጽ ላይ ናቸው።
የቪኦኤው ሄንሪ ዊልኪንስ ዌስት ባንክ በሚገኘው የኤልካና ሰፈራ መንደር ተገኝቶ ነዋሪዎችን አነጋግሯል።
በዌስት ባንክ በሚገኙ ፍልስጥኤማውያን ላይ ሁከት በመፈጸም የተጠረጠሩ እስራኤላውያን ሰፋሪዎች ወደ አገሯ እንዳይገቡ፣ አሜሪካ እገዳ መጣሏን ተከትሎ፣ አንዳንድ ሰፋሪዎች፣ ጉዳዩ እንዳሳሰባቸውና እንዳባሳጫቸውም በመግለጽ ላይ ናቸው።
የቪኦኤው ሄንሪ ዊልኪንስ ዌስት ባንክ በሚገኘው የኤልካና ሰፈራ መንደር ተገኝቶ ነዋሪዎችን አነጋግሯል።