በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እስራኤላውያን ሰፋሪዎች በአሜሪካ የቪዛ እገዳ እንደተበሳጩ ገለጹ


እስራኤላውያን ሰፋሪዎች በአሜሪካ የቪዛ እገዳ እንደተበሳጩ ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:37 0:00

በዌስት ባንክ በሚገኙ ፍልስጥኤማውያን ላይ ሁከት በመፈጸም የተጠረጠሩ እስራኤላውያን ሰፋሪዎች ወደ አገሯ እንዳይገቡ፣ አሜሪካ እገዳ መጣሏን ተከትሎ፣ አንዳንድ ሰፋሪዎች፣ ጉዳዩ እንዳሳሰባቸውና እንዳባሳጫቸውም በመግለጽ ላይ ናቸው።

የቪኦኤው ሄንሪ ዊልኪንስ ዌስት ባንክ በሚገኘው የኤልካና ሰፈራ መንደር ተገኝቶ ነዋሪዎችን አነጋግሯል።

XS
SM
MD
LG