በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፑቲን የአረብ ሀገራት ፈጣን ጉብኝት “የማግለል ጫናን የመቃወም ጥረታቸውን ያሳያል”


የፑቲን የአረብ ሀገራት ፈጣን ጉብኝት “የማግለል ጫናን የመቃወም ጥረታቸውን ያሳያል”
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:24 0:00

የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን፣ ከትላንት በስቲያ ረቡዕ፣ ወደ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች እና ሳዑዲ አረቢያ ፈጣን ጉብኝት አድርገዋል።

ታዛቢዎች፣ ጉዞው እርሳቸውን ለማግለል፣ ምዕራባውያን የጣሉትን ማዕቀብ እና ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ያወጣውን የእስር ማዘዣ ለመቃወም የሚያደርጉት ጥረት ማሳያ ነው፤ ይላሉ።

XS
SM
MD
LG