በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶማልያው ጎርፍ አዲስ የሰብአዊ ቀውስ ስጋት መቀስቀሱን ኦቻ አስታወቀ


የሶማልያው ጎርፍ አዲስ የሰብአዊ ቀውስ ስጋት መቀስቀሱን ኦቻ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:53 0:00

ሶማልያ ሃገሪቱን ወደ ከፍተኛ ረሃብ አፋፍ ከዳረገው ታሪካዊው ድርቅ ካገገመች ከስድስት ወራት በኋላ፣ የተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በከባድ ዝናብ እና ጎርፍ መመታታቸው ድንጋጤን የፈጠረ ሌላ የአየር ንብረት ቀውስ እንዲከሰት ማድረጉን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (UN-OCHA) አስታውቋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG