በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአኵስም ጽዮን ተሳላሚዎች የሰላም ይዞታው እንዲጠናከር ተማፀኑ


የአኵስም ጽዮን ተሳላሚዎች የሰላም ይዞታው እንዲጠናከር ተማፀኑ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:27 0:00

የአኵስም ጽዮን ተሳላሚዎች የሰላም ይዞታው እንዲጠናከር ተማፀኑ

በየዓመቱ ኅዳር 21 ቀን፣ በርእሰ ገዳማት ወአድባራት አኵስም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን የሚከበረው የጽዮን ማርያም በዓል፣ ከአራት ዓመታት መታጎል በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ፣ በመቶ ሺሕዎች የሚቆጠሩ ምእመናን በተገኙበት፣ ዛሬ ተከብሮ ውሏል፡፡

ከዓመታት መስተጓጎል በኋላ፣ በዓሉን ለማክበር የቻልነው፣ “ሰላም በመስፈኑ ነው፤” ያሉት የክብረ በዓሉ ተሳታፊዎች፣ የሰላም ይዞታው እንዲጠናከር ጠይቀዋል፡፡

በዛሬው የበዓል አከባበር ላይ፣ ከልዩ ልዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የመጡ የአኵስም ጽዮን ተሳላሚዎች ታድመዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG