በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእስራኤል-ሐማስ የተኩስ ፋታ ለሁለት ቀናት መራዘሙን ዋይት ሓውስ በደስታ ተቀብሎታል


የእስራኤል-ሐማስ የተኩስ ፋታ ለሁለት ቀናት መራዘሙን ዋይት ሓውስ በደስታ ተቀብሎታል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:34 0:00

የእስራኤል መንግሥት እና ታጣቂው የሐማስ ቡድን፣ ለአራት ቀናት አድርገውት የነበረውን የተኩስ ፋታ ስምምነት ለሁለት ቀናት ማራዘማቸውን፣ ዋይት ሓውስ በደስታ ተቀብሎታል።

በተጨመሩት ቀናት በእያንዳንዳቸው ዐሥር ታጋቾችን ለመፍታት፣ ተፋላሚዎቹ ተስማምተዋል፡፡

ከዚኽስ በኋላ ቀጣዩ ምን ይኾናል? ስለሚለው፣ የዋይት ሐውስ የቪኦኤ ዘጋቢ አኒታ ፓወል፣ ተከታዩን አጠናቅራለች፤ ደረጀ ደስታ ወደ ዐማርኛ መልሶታል፡፡

XS
SM
MD
LG