በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በተኩስ ፋታ ስምምነቱ ሐማስ በለቀቃት ሕፃን የተደሰቱት ባይደን እንዲራዘም ተስፋቸውን ገለጹ


በተኩስ ፋታ ስምምነቱ ሐማስ በለቀቃት ሕፃን የተደሰቱት ባይደን እንዲራዘም ተስፋቸውን ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:06 0:00

በእስራኤል መንግሥት እና በታጣቂው የሐማስ ቡድን መካከል የተደረገውን የተኩስ አቁም ተከትሎ፣ የአራት ዓመቷ እስራኤላዊት አሜሪካዊት ሕፃን፣ ትላንት እሑድ ተለቃለች፡፡

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን፣ የተኩስ አቁም ስምምነቱ እንዲራዘም ያላቸውን ተስፋ በመግለጽ፣ የልጅቱን መፈታት አወድሰዋል።

የቪኦኤ ዘጋቢ ቬሮኒካ ባደራስ እግሊሲያስ ያጠናቀረችውን ዘገባ፣ ደረጀ ደስታ ወደ ዐማርኛ መልሶታል፡፡

XS
SM
MD
LG